ሳላፈቕር ፍቕር
እድሜ ደርሶ ለፍቕር ሲደርስ
ሴት ማድነቕ ጀመርኩ እንደ ኣዲስ
ይደረጋል ብየ ወጣሁ ሴት ፍለጋ
ምንም ሳላገኝ ቀን ኣልቆ ለሊቱ ነጋ
ያየሁዋት ሴት ትማርከኛለች
ያቺን ያቺን ሲል ሲያቅበጠብጠኝ
ኣንድዋን ሳላናግር ግዜው ሄድብኝ
ገና ሳላፈቕር ፍቕር ማሰብ ገደለኝ
ኧረ ሰዎች መላ በሉኝ
ምኑን ላይ ነው የሳትኩት እስቲ ንገሩኝ
መንገዱ ነው ወይስ ኣቕጣጫዉ የጠፋኝ
እኔ ባላገኛት ፈልጌ ባጣት
እስዋስ ያላገኘችኝ ምን ይሆን የነካት
እያወቀች ትሆን የሴት ነገር ሆኖባት
ኣለሁልህ ማለት እየፈለገች ኣሳፍረዋት
በፍቅርዋ እየተሰቃየሁ እንዴት ኣስቻላት
ቀኑን ኣፋጥነው እባክህ የኔ ጌታ
ገፋ ቢል ለኣይኔ ሊያታ
መከራዮ ኣልቆ ላጣጥም ደስታ
ሳላፈቅር ፍቅር..
Forum rules
NO Rated R Pictures! please.
NO Rated R Pictures! please.

- selam
- Leader
- Posts: 175
- Joined: 25 Aug 2009 01:59
- Contact:
Re: ሳላፈቅር ፍቅር..
አባይ እንመለስ
---------------------
ከበየነ
ዳኛው ወንጀለኛ ይግባኝ ሰሚው ገዳይ፣
እኚህ ባስቻሉበት ይከሰሥ ወይ አባይ?
ይልቅስ! ስደቱ ቢያበቃ አባይ እንዲመለስ፣
እስቲ ልጠይቀው ወደ ጦቢያ እንዲፈስ።
አባዬ! የወንዞች አባት፣
የጦቢያችን ምጣጭ ላቦት፣
ለምስር ለኑቢያ ሕይወት፣
ከመነሻህ ቀጠና ስታደራ ከመድረሻህ
ሰብል ስታሞክት፣
እስከመቼ ነው አባዬ ባዕድ መንደር የምንሰነብት፣
መቼ ነው ለአርንት በጦቢያችን የምንካተት?
አባዬ! መሪ ጠፍቶን መሪ አዝለህ፣
ጨቅላ ሙሴን በቅርጫ አንቀልባ አንሳፈህ፤
ከምስር ከፈራኦን ባርነት፣
ወገኖቹን ይሁዶቹን እንዲያበቃ ለአርነት።
ለእኛ ግን ከግፋግፍ እንቁላል የተፈለፈለ
የወንጀል ጫጩት፣
በግድያ ደልቦ የደም ዝክር የሚጋት፣
ኑቢያ ሲጸዳዳ በደል ሲሸለት፣
በአንተ አካል በአንተው ጅረት፣
በቃ ልትለው ስትችል እንዲያቀላፋ ለዕረፍት
በድልድይህ አሸጋግረህ ምነው ላክብን ጠላት?
ለጦቢያችን ሰለባ ወያኔ ይሉት አጋንንት።
አባዬ ዳገት ዳገቱን ፍሰስ፣
የተፈጥሮን ሕግ አፋልስ፣
---------------------
ከበየነ
ዳኛው ወንጀለኛ ይግባኝ ሰሚው ገዳይ፣
እኚህ ባስቻሉበት ይከሰሥ ወይ አባይ?
ይልቅስ! ስደቱ ቢያበቃ አባይ እንዲመለስ፣
እስቲ ልጠይቀው ወደ ጦቢያ እንዲፈስ።
አባዬ! የወንዞች አባት፣
የጦቢያችን ምጣጭ ላቦት፣
ለምስር ለኑቢያ ሕይወት፣
ከመነሻህ ቀጠና ስታደራ ከመድረሻህ
ሰብል ስታሞክት፣
እስከመቼ ነው አባዬ ባዕድ መንደር የምንሰነብት፣
መቼ ነው ለአርንት በጦቢያችን የምንካተት?
አባዬ! መሪ ጠፍቶን መሪ አዝለህ፣
ጨቅላ ሙሴን በቅርጫ አንቀልባ አንሳፈህ፤
ከምስር ከፈራኦን ባርነት፣
ወገኖቹን ይሁዶቹን እንዲያበቃ ለአርነት።
ለእኛ ግን ከግፋግፍ እንቁላል የተፈለፈለ
የወንጀል ጫጩት፣
በግድያ ደልቦ የደም ዝክር የሚጋት፣
ኑቢያ ሲጸዳዳ በደል ሲሸለት፣
በአንተ አካል በአንተው ጅረት፣
በቃ ልትለው ስትችል እንዲያቀላፋ ለዕረፍት
በድልድይህ አሸጋግረህ ምነው ላክብን ጠላት?
ለጦቢያችን ሰለባ ወያኔ ይሉት አጋንንት።
አባዬ ዳገት ዳገቱን ፍሰስ፣
የተፈጥሮን ሕግ አፋልስ፣
-
- Posts: 4
- Joined: 23 Aug 2009 12:12
- Contact:
Re: ሳላፈቅር ፍቅር..
ሠላም Selam!selam wrote:ሳላፈቕር ፍቕር
እድሜ ደርሶ ለፍቕር ሲደርስ
ሴት ማድነቕ ጀመርኩ እንደ ኣዲስ
ይደረጋል ብየ ወጣሁ ሴት ፍለጋ
ምንም ሳላገኝ ቀን ኣልቆ ለሊቱ ነጋ
ያየሁዋት ሴት ትማርከኛለች
ያቺን ያቺን ሲል ሲያቅበጠብጠኝ
ኣንድዋን ሳላናግር ግዜው ሄድብኝ
ገና ሳላፈቕር ፍቕር ማሰብ ገደለኝ
ኧረ ሰዎች መላ በሉኝ
ምኑን ላይ ነው የሳትኩት እስቲ ንገሩኝ
መንገዱ ነው ወይስ ኣቕጣጫዉ የጠፋኝ
እኔ ባላገኛት ፈልጌ ባጣት
እስዋስ ያላገኘችኝ ምን ይሆን የነካት
እያወቀች ትሆን የሴት ነገር ሆኖባት
ኣለሁልህ ማለት እየፈለገች ኣሳፍረዋት
በፍቅርዋ እየተሰቃየሁ እንዴት ኣስቻላት
ቀኑን ኣፋጥነው እባክህ የኔ ጌታ
ገፋ ቢል ለኣይኔ ሊያታ
መከራዮ ኣልቆ ላጣጥም ደስታ
አልገባኝም። ማብራሪያ ሳልፈልግ አልቀርም።

ፍቅር ጀባ
- selam
- Leader
- Posts: 175
- Joined: 25 Aug 2009 01:59
- Contact:
Re: ሳላፈቅር ፍቅር..
ወንድም ወልዲያ ሰላም ነክ.
1-የግጥሙ ትርጉም እንደተረዳውት ማፍቀር ይፈልጋል ግን ማንን የሚለው ላይ መወሰን ያቃተው ይመስላል(ዉሉ አማረሽን ገበያ አትውጣት )ነገር ሆኖበታል.
2-ደግሞ ፈላጊ ና ተፈላጊ አለመገጣጠምም ያለ ይመስላል.
ምን ይመስልካል..
ሰላም ሁን.
1-የግጥሙ ትርጉም እንደተረዳውት ማፍቀር ይፈልጋል ግን ማንን የሚለው ላይ መወሰን ያቃተው ይመስላል(ዉሉ አማረሽን ገበያ አትውጣት )ነገር ሆኖበታል.
2-ደግሞ ፈላጊ ና ተፈላጊ አለመገጣጠምም ያለ ይመስላል.

ምን ይመስልካል..

ሰላም ሁን.
- selam
- Leader
- Posts: 175
- Joined: 25 Aug 2009 01:59
- Contact:
Re: ሳላፈቅር ፍቅር..
I crave for knowledge.
I envy tolerant, peaceful folks.
I am frightened by ignorance.
I loathe violence.

Treating unhealable wounds
Nursing stunted plants
Straightening other folks’ lives
Never have I lived for myself


I envy tolerant, peaceful folks.
I am frightened by ignorance.
I loathe violence.

Treating unhealable wounds
Nursing stunted plants
Straightening other folks’ lives
Never have I lived for myself

