በውስጥ መስመር ከገሀነም የደረሰኝ መረጃ !!
.
ገሀነም ውስጥ 3G ፣ 4G አረንደውም 5G ሁላ በሳኮኮድ ድርጅት በሁሉም የገሀነም አካባቢዎች በተሟላ ሁኔታ ተገጥሟል በነገራችን ላይ ሳኮኮድ ማለት ሳትናኤል ኮምኒኬሽን ኮፕሬሽን ድርጅት ማለት ነው አሉ !!
.
እናም መለስ ዜናዊ በለሱን እየገመጠ ኦንላየን ሲገባ የአዜብን መታገድ አንብቦ ክፉኛ አዘነ !! (ማነህ እዛ ጋር በለስ ገሀነም ውስጥ ይበቅላል ወይ ነው ያልከኝ ?? እና ገነት ውስጥ ይብቀልልህ ?? እሾህ ያለው ነገር ገነት ውስጥ አይበቅልም!! ) ይቅርታ ወደ ዋናው ጉዳዬ ልመለስ
.
የመለስን ማዘን ሳትናኤል አይቶ ልቡ በሀዘን አነባ ( የመለስ ሀዘን የሳትናኤል ሀዘን ነው ) ይሄን አይነት ሀዘን ብራዘርሊ ይሉታል የገሀነም ሰዎች !! እናም ሳትናኤል በመለስ ሀዘን ምክንያት አንድ መላ ዘየደ !! ለመለስም እንዲህ ሲል ነገረው ባለቤትህ የነበረችው አዜብ መስፍንን ምድር ላይ እንዲህ ከምትሰቀይ ይዤያት ልምጣ እንዴ ??
.
ይሄን ጊዜ መለስ ደነገጠ ደንግጦም አልቀረ ከመቀመጫው ብድግ ብሎ ሳትናኤል ላይ አፈጠጠ አፍጥጦም አልቀረ አንድ ቃል ተናገረ !! ያም ቃል እንዲህ የሚል ነበረ . . .
.
.
.
አንተ የምታቃጥለኝ መች አነሰኝ !!
source: Facebook
በውስጥ መስመር ከገሀነም የደረሰኝ መረጃ
- nebex
- Leader
- Posts: 283
- Joined: 29 Oct 2009 10:32
- Contact: